በኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ

ሰብስክራይብ

በኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ

ዛሬ በሳምቡሩ ካውንቲ ኦሎሎክዌ ተራራ ላይ በደረሰ የሄሊኮፕተር መከስከስ አደጋ፤ ስድስት ጎብኚዎች እና አንድ አብራሪ ሕይወታቸው እንዳለፈ የኬንያን ፖሊስ ዋቢ አድርጎ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

'ዩሮኮፕተር ኢሲ130 ቢ4' የሚል መለያ ያላት ሄሊኮፕተር ከሶያን ወደ ሎይሳባ ጥብቅ አካባቢ በመጓዝ ላይ እያለች ጠዋት 3:13 ላይ ተከሰክሳለች።

የአቪዬሽን ባለሥልጣናት የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ ጀምረዋል።

ከማኅበራዊ የትስስር ገፅ የተገኘ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0