https://amh.sputniknews.africa/20260819/4968424.html
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ የማይበገሩት አንበሶች በሦስት ፍጻሜዎች ከተሸነፉ በኋላ ከማላዊ ጋር ባደረጉት ጨዋታ "በአሳማኝ" ብቃት ዋንጫውን ማንሳት እንደቻሉ የሜዲያ ስፖርት ኢንፎ ዋና... 19.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-19T13:31+0300
2026-08-19T13:31+0300
2026-08-19T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/13/4968271_0:656:1080:1264_1920x0_80_0_0_c6b711a6abf14353c06bca835c1fe988.jpg
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ የማይበገሩት አንበሶች በሦስት ፍጻሜዎች ከተሸነፉ በኋላ ከማላዊ ጋር ባደረጉት ጨዋታ "በአሳማኝ" ብቃት ዋንጫውን ማንሳት እንደቻሉ የሜዲያ ስፖርት ኢንፎ ዋና አዘጋጅ ሬኖ ኢናንግ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ይህ ድል የአንድ ምዕራፍ ማብቂያ አይደለም። ይልቁንም አዲስ የውጤታማነት ዘመን መጀመሪያ ነው፤ ምክንያቱም ካሜሩን የገጠሟትን ሁሉ የማሸነፍ ታሪክ አላት። ይህ ቡድን ዋንጫ ባያነሳም በዚህ ውድድር ላይ የራሱን አሻራ ያሳረፈ ነው። በየጊዜው የሚፈራ ቡድን እየሆነ መጥቷል።"በአፍሪካ የሴቶች እግር ኳስ የታየውን ግልጽ መሻሻል ያመላከቱት ጋዜጠኛው፤ ለዚህም እየጨመረ የመጣውን የክለቦች ውድድር እና በሴቶች ዘንድ ያደገውን የእግር ኳስ ፍላጎትና ተነሳሽነት በማረጋገጫነት አንስተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
2026-08-19T13:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/13/4968271_0:555:1080:1365_1920x0_80_0_0_4c7a4019df756626dc7a67af8576d30a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
13:31 19.08.2026 (የተሻሻለ: 13:34 19.08.2026) የካሜሩን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫን ማንሳት 'የአዲስ ዘመን ጅማሬ’ ነው - የስፖርት ጋዜጠኛ
የማይበገሩት አንበሶች በሦስት ፍጻሜዎች ከተሸነፉ በኋላ ከማላዊ ጋር ባደረጉት ጨዋታ "በአሳማኝ" ብቃት ዋንጫውን ማንሳት እንደቻሉ የሜዲያ ስፖርት ኢንፎ ዋና አዘጋጅ ሬኖ ኢናንግ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ይህ ድል የአንድ ምዕራፍ ማብቂያ አይደለም። ይልቁንም አዲስ የውጤታማነት ዘመን መጀመሪያ ነው፤ ምክንያቱም ካሜሩን የገጠሟትን ሁሉ የማሸነፍ ታሪክ አላት። ይህ ቡድን ዋንጫ ባያነሳም በዚህ ውድድር ላይ የራሱን አሻራ ያሳረፈ ነው። በየጊዜው የሚፈራ ቡድን እየሆነ መጥቷል።"
በአፍሪካ የሴቶች እግር ኳስ የታየውን ግልጽ መሻሻል ያመላከቱት ጋዜጠኛው፤ ለዚህም እየጨመረ የመጣውን የክለቦች ውድድር እና በሴቶች ዘንድ ያደገውን የእግር ኳስ ፍላጎትና ተነሳሽነት በማረጋገጫነት አንስተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X