https://amh.sputniknews.africa/20260819/4967551.html
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ ውሳኔው የጸረ-ስደተኞች ፖሊሲ የሚከተለው የትራምፕ አስተዳደር ወደ ሥልጣን ከመጣ ወዲህ፤ ሕጋዊነትን ሳይከተሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገቡ የውጭ ሀገር... 19.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-19T12:09+0300
2026-08-19T12:09+0300
2026-08-19T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/13/4967398_40:0:1160:630_1920x0_80_0_0_3628ab2519eda34e7cf9cf410239e6d2.jpg
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ ውሳኔው የጸረ-ስደተኞች ፖሊሲ የሚከተለው የትራምፕ አስተዳደር ወደ ሥልጣን ከመጣ ወዲህ፤ ሕጋዊነትን ሳይከተሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገቡ የውጭ ሀገር ዜጎችን ከሀገሪቱ ለማስወጣት የሚያደርገው ጥረት አካል ነው።በዚህም በጊዜያዊ የጥበቃ ሁኔታ (ቲፒኤስ) አማካኝነት በአሜሪካ የመቆየት እና ሥራ የመቀጠር መብት አግኝተው የነበሩ ከ5 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሀገሪቱ እንዲወጡ ይገደዳሉ።የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት መሥሪያ ቤት ውሳኔውን ተከትሎ በኤክስ ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት፤ "ሁሉም የቲፒኤስ ስረዛዎች አሁን ተግባራዊ ሆነዋል። የቲፒኤስ ፈቃዳቸው የተሰረዘባቸው ሰዎች አሁኑኑ ለቀው መውጣት አለባቸው። ይህን ካላደረጉ ወደ ሀገራቸው እናባርራቸዋለን " ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/13/4967398_180:0:1020:630_1920x0_80_0_0_882da05f5a2373b72a6322fa57d14128.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ
12:09 19.08.2026 (የተሻሻለ: 12:14 19.08.2026) የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ እንዲነሳ ውሳኔ ሰጠ
ውሳኔው የጸረ-ስደተኞች ፖሊሲ የሚከተለው የትራምፕ አስተዳደር ወደ ሥልጣን ከመጣ ወዲህ፤ ሕጋዊነትን ሳይከተሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገቡ የውጭ ሀገር ዜጎችን ከሀገሪቱ ለማስወጣት የሚያደርገው ጥረት አካል ነው።
በዚህም በጊዜያዊ የጥበቃ ሁኔታ (ቲፒኤስ) አማካኝነት በአሜሪካ የመቆየት እና ሥራ የመቀጠር መብት አግኝተው የነበሩ ከ5 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሀገሪቱ እንዲወጡ ይገደዳሉ።
የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት መሥሪያ ቤት ውሳኔውን ተከትሎ በኤክስ ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት፤ "ሁሉም የቲፒኤስ ስረዛዎች አሁን ተግባራዊ ሆነዋል። የቲፒኤስ ፈቃዳቸው የተሰረዘባቸው ሰዎች አሁኑኑ ለቀው መውጣት አለባቸው። ይህን ካላደረጉ ወደ ሀገራቸው እናባርራቸዋለን " ብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X