ከአምስት ዓመት በኋላ አዲስ አበባ ለመለየት በሚከብድ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ትለወጣለች - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

ከአምስት ዓመት በኋላ አዲስ አበባ ለመለየት በሚከብድ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ትለወጣለች - ደቡብ አፍሪካዊ ተንታኝ

የአዲስ አበባን ለውጥ አስደናቂ ሲሉ የገለፁት ደቡብ አፍሪካዊው ጸሐፊ እና የፖለቲካ ተንታኝ ናኬዲ ምባባማ፤ አፍሪካ በቂ ሀብት ስላላት በተመሳሳይ መልኩ መለወጥ እንደምትችል ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።

"ከ10 እስከ 20 ዓመት ውስጥ አንዳንዶቻችን ኢትዮጵያ ሄደን ለመኖር እንሰለፋለን። ምክንያቱም አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ከተማ ትሆናለች። አትዮጵያም ዓለም አቀፍ ደረጃ የጠበቀች ሀገር ትሆናለችና" ሲሉም አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0