https://amh.sputniknews.africa/20260816/4937991.html
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር የማኅበረሰቡ አንድነት በቅኝ አገዛዝ የትግል ወቅት እንደተቀረፀና... 16.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-16T10:03+0300
2026-08-16T10:03+0300
2026-08-16T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/10/4937838_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_0e4a76c01783e720b149edd85852c6a3.jpg
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር የማኅበረሰቡ አንድነት በቅኝ አገዛዝ የትግል ወቅት እንደተቀረፀና ለቀጣናዊ ውህደት አሁንም ወሳኝ እንደሆነ ታንዲ ሞራካ በደርባን ከተካሄደው የፖለቲካ፣ መከላከያ እና የደህንነት ትብብር ሚኒስትሮች ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አባል ሀገራት የእርስበርስ ንግድ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማስፋፋት እንዲችሉ፤ በመሪዎች ዘንድ የመሠረተ ልማት እና የሎጂስቲክ አቅምን የማጠናከር ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
2026-08-16T10:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/10/4937838_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6d86fb5e6cde5c315fde6a38e0e3661b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
10:03 16.08.2026 (የተሻሻለ: 10:04 16.08.2026) የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ 'የዓላማ አንድነት' በነጻነት ትግል እና በቀጣናዊ ውህደት ላይ የተመሠረተ ነው - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
የማኅበረሰቡ አንድነት በቅኝ አገዛዝ የትግል ወቅት እንደተቀረፀና ለቀጣናዊ ውህደት አሁንም ወሳኝ እንደሆነ ታንዲ ሞራካ በደርባን ከተካሄደው የፖለቲካ፣ መከላከያ እና የደህንነት ትብብር ሚኒስትሮች ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አባል ሀገራት የእርስበርስ ንግድ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማስፋፋት እንዲችሉ፤ በመሪዎች ዘንድ የመሠረተ ልማት እና የሎጂስቲክ አቅምን የማጠናከር ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X