https://amh.sputniknews.africa/20260816/4937086.html
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት "ሕዝቦቻችን የስደት ውጤት ናቸው። [...] ግጭትን፣ አለመረጋጋትን፣ የአስተዳደር ድክመት፣ ድህነትን እና ማኅበራዊ አለመግባባትን... 16.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-16T08:04+0300
2026-08-16T08:04+0300
2026-08-16T08:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/10/4936933_37:0:1957:1080_1920x0_80_0_0_94e00433e6d0031d94afd0bdd2e1cfcb.jpg
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት "ሕዝቦቻችን የስደት ውጤት ናቸው። [...] ግጭትን፣ አለመረጋጋትን፣ የአስተዳደር ድክመት፣ ድህነትን እና ማኅበራዊ አለመግባባትን እልባት ለመስጠት በጋራ መሥራት አለብን” ሲሉ ሲሪል ራማፎሳ በ46ኛው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ ጉባኤን አስመልክቶ በክዋዙሉ-ናታል ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል። ራማፎሳ እንዳሉት ከሆነ፣ ቀጣናዊ ውህደት በመጨረሻም ሰዎች ከተቀመጡ መርሆዎች እና ሕግጋት ጋር በተጣጣመ መልኩ በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ማስቻል አለበት፤ ይህም ስደት በምርጫ ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡“እኩል ኢኮኖሚያዊ እድሎችን መፍጠር እና አካታች የአስተዳደር ተቋማትን መገንባት አለብን” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። 46ኛው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ ጉባኤ ነሐሴ 11 ቀን በደርባን ከተማ ለማካሄድ መርሃግብር ተይዟል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
2026-08-16T08:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/10/4936933_277:0:1717:1080_1920x0_80_0_0_20bbb5a4caad4f5642d32882515eafd9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
08:04 16.08.2026 (የተሻሻለ: 08:14 16.08.2026) የአፍሪካ ሀገራት “ለስደት የሚዳርጉ ሁኔታዎችን ለመቅረፍ” በጥምረት መሥራት አለባቸው – የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
"ሕዝቦቻችን የስደት ውጤት ናቸው። [...] ግጭትን፣ አለመረጋጋትን፣ የአስተዳደር ድክመት፣ ድህነትን እና ማኅበራዊ አለመግባባትን እልባት ለመስጠት በጋራ መሥራት አለብን” ሲሉ ሲሪል ራማፎሳ በ46ኛው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ ጉባኤን አስመልክቶ በክዋዙሉ-ናታል ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል።
ራማፎሳ እንዳሉት ከሆነ፣ ቀጣናዊ ውህደት በመጨረሻም ሰዎች ከተቀመጡ መርሆዎች እና ሕግጋት ጋር በተጣጣመ መልኩ በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ማስቻል አለበት፤ ይህም ስደት በምርጫ ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡
“እኩል ኢኮኖሚያዊ እድሎችን መፍጠር እና አካታች የአስተዳደር ተቋማትን መገንባት አለብን” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
46ኛው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ ጉባኤ ነሐሴ 11 ቀን በደርባን ከተማ ለማካሄድ መርሃግብር ተይዟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X