"ከወሊድ በፊት ፈውስ"፦ ኢትዮጵያን በፅንስ ሕክምና የምሥራቅ አፍሪካ መሪ የሚያደርጋት አዲሱ ማዕከል

© telegram sputnik_ethiopia"ከወሊድ በፊት ፈውስ"፦ ኢትዮጵያን በፅንስ ሕክምና የምሥራቅ አፍሪካ መሪ የሚያደርጋት አዲሱ ማዕከል
ከወሊድ በፊት ፈውስ፦ ኢትዮጵያን በፅንስ ሕክምና የምሥራቅ አፍሪካ መሪ የሚያደርጋት አዲሱ ማዕከል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.08.2026
ሰብስክራይብ

"ከወሊድ በፊት ፈውስ"፦ ኢትዮጵያን በፅንስ ሕክምና የምሥራቅ አፍሪካ መሪ የሚያደርጋት አዲሱ ማዕከል

ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና በእናት እና ፅንስ ሕክምና ዘርፍ የልህቀት ማዕከል ለመሆን የያዘውን ራዕይ የሚያጠናክር አዲስ ማዕከል ሥራ ማስጀመሩን አስታውቋል።

ማዕከሉ የሚከተሉትን አቀናጅቶ ይዟል፦

የላቁ የምስል ምርመራዎችን፣

ዘመናዊ የእርግዝና ወቅት ምርመራዎችን፣ 

የላቁ የፅንስ ሕክምናዎችን እና

የብዙ ዘርፍ ባለሙያዎችን ልምድ፡፡ 

"ከወሊድ በፊት ፈውስ" የሚል መሪ ቃል ያለው ማዕከሉ የፅንስ ሕመሞችን ገና ከመወለዳቸው በፊት በጊዜው ለመለየት እና ተያያጅ የሆኑ ሕክምናዎችን ለመስጠት ያስችላል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0