https://amh.sputniknews.africa/20260815/4933107.html
ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና
ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና
Sputnik አፍሪካ
ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና ይህም ከሁሉም ቀጣናዎች መካከል ከፍተኛው የዕድገት መጠን መሆኑን የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ መረጃ ያሳያል፡፡ በግንቦት ወር... 15.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-15T13:15+0300
2026-08-15T13:15+0300
2026-08-15T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0f/4932954_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bba2b57e2cc88417fb753cf3682d20cd.jpg
ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና ይህም ከሁሉም ቀጣናዎች መካከል ከፍተኛው የዕድገት መጠን መሆኑን የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ መረጃ ያሳያል፡፡ በግንቦት ወር ይህ ድርሻ 58.8 በመቶ ብቻ ነበር። በመረጃ ምንጩ መሠረት፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሩሲያ የወጪ ንግድ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ መጠን 69.7 በመቶ የደረሰ ሲሆን፣ ይህም እ.ኤ.አ. ከ2019 ወዲህ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ ደረጃ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0f/4932954_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_382e1c92eb1d879edc4d227dfb0f5ed4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና
13:15 15.08.2026 (የተሻሻለ: 13:24 15.08.2026) ወደ አፍሪካ ለሚላኩ የሩሲያ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ ድርሻ በሰኔ ወር ወደ 95.6 በመቶ አደገ- የስፑትኒክ ትንተና
ይህም ከሁሉም ቀጣናዎች መካከል ከፍተኛው የዕድገት መጠን መሆኑን የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ መረጃ ያሳያል፡፡
በግንቦት ወር ይህ ድርሻ 58.8 በመቶ ብቻ ነበር።
በመረጃ ምንጩ መሠረት፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሩሲያ የወጪ ንግድ ምርቶች በሩብል የተፈጸመው የክፍያ መጠን 69.7 በመቶ የደረሰ ሲሆን፣ ይህም እ.ኤ.አ. ከ2019 ወዲህ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ ደረጃ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X