ሀገራዊ ምክክሩ ወደ ወሳኙ ምዕራፍ ደርሷል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን
11:45 15.08.2026 (የተሻሻለ: 11:54 15.08.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ሀገራዊ ምክክሩ ወደ ወሳኙ ምዕራፍ ደርሷል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን
ከተጀመረ አንድ ወር ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ወደ ወሳኙና የመጨረሻው የቅንጅት ምዕራፍ መሸጋገሩን ኮሚሽኑ በመግለጫው አስታውቋል።
አጠቃላይ ሂደቱን በተመለከተ የመግለጫው ቁልፍ ነጥቦች፦
🟠 ከተጀመረ አንድ ወር ያስቆጠረው የምክክር ሂደት ስኬታማ ሥራዎች የተሰሩበት እና የምክክር ባህልን ለመገንባት መሠረት የጣለ ነበር።
🟠 ኢትዮጵያውያን በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ ለመምከር ያሳዩት ቁርጠኝነት፣ መከባበርና መደማመጥ አመርቂ ነው።
🟠 በሂደቱ የታዩ አለመግባባቶች አስቀድሞ ሊገመቱ የሚችሉ እና እንግዳ ያልሆኑ ናቸው።
🟠 ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት እና ሚዲያዎች የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ሂደቱን አወሳስበውታል።
🟠 ኅብረተሰቡ ከሐሰተኛና ከተዛቡ ዘገባዎች ራሱን መጠበቅ አለበት፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X