ኢትዮጵያ ከ60 ዓመታት በላይ የዱር እንሰሳቶቿን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ሰፋፊ ጥብቅ ቦታዎችን አልምታለች – የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከ60 ዓመታት በላይ የዱር እንሰሳቶቿን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ሰፋፊ ጥብቅ ቦታዎችን አልምታለች – የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን

በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ 14% የመሬት ስፋቷን የሚሸፍኑ 106 ጥብቅ የተፈጥሮ ቦታዎች እንዳሏት የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኩመራ ዋቅጅራ ዓለም አቀፍ የዝሆን ቀንን አስመልክተው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል፡፡

“ብሔራዊ ፓርኮች፣ የዱር እንስሳት መጠለያ፣ የዱር እንስሳት መጠበቂያ ቦታዎች የዱር እንስሳት አደን ቁጥጥር ቦታዎች እንዲሁም የኅብረተሰብ ተፈጥሮ ጥበቃ ቦታዎች ይገኙበታል፡፡”

ኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ብዝኃ–ሕይወቷን እንዴት እንዳስጠበቀች የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0