https://amh.sputniknews.africa/20260814/4928259.html
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ከሩሲያ እና ከሌሎች የብሪክስ አባል አገራት ጋር በአካባቢ ጥበቃና በብዝሃ ሕይወት መስክ ያላትን አጋርነት እያሰፋች እንደምትገኝ የኢትዮጵያ... 14.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-14T19:04+0300
2026-08-14T19:04+0300
2026-08-14T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0e/4928106_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5172765e54268f35dc6c3b694f82b33e.jpg
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ከሩሲያ እና ከሌሎች የብሪክስ አባል አገራት ጋር በአካባቢ ጥበቃና በብዝሃ ሕይወት መስክ ያላትን አጋርነት እያሰፋች እንደምትገኝ የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኩመራ ዋቅጅራ ተናገሩ፡፡ “ኢትዮጵያ ብሪክስን ከመቀላቀሏ በፊት እንኳ ከሩሲያ ጋር ጠንካራ የምርምር ትብብር አለን:: በተለይም በትናንሽ አጥቢ እንስሳት ላይ፡፡ በአሁኑ ወቅትም ቢሆን ከሩሲያ ጋር በመካሄድ ላይ ያለ የምርምር ትብብር አለን።” የብሪክስ ለወደፊቱ አካባቢና የብዝኃ ሕይወት ጥበቃ ሥራዎች አዲስ የትብብር ምዕራፍ እንደሚከፍት ነሐሴ 6 የተከበረውን ዓለም አቀፍ የዝሆን ቀን አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ ላይ ገልጸዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
2026-08-14T19:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0e/4928106_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_18ba06bfeb4ab14a405a02d05216ce39.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
19:04 14.08.2026 (የተሻሻለ: 19:14 14.08.2026) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በአጥቢ በብዝኃ ሕይወት መስኮች ጋር ምርምር እያደረጉ ነው – የኢትዮጵያ ባለሥልጣን
ኢትዮጵያ ከሩሲያ እና ከሌሎች የብሪክስ አባል አገራት ጋር በአካባቢ ጥበቃና በብዝሃ ሕይወት መስክ ያላትን አጋርነት እያሰፋች እንደምትገኝ የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኩመራ ዋቅጅራ ተናገሩ፡፡
“ኢትዮጵያ ብሪክስን ከመቀላቀሏ በፊት እንኳ ከሩሲያ ጋር ጠንካራ የምርምር ትብብር አለን:: በተለይም በትናንሽ አጥቢ እንስሳት ላይ፡፡ በአሁኑ ወቅትም ቢሆን ከሩሲያ ጋር በመካሄድ ላይ ያለ የምርምር ትብብር አለን።”
የብሪክስ ለወደፊቱ አካባቢና የብዝኃ ሕይወት ጥበቃ ሥራዎች አዲስ የትብብር ምዕራፍ እንደሚከፍት ነሐሴ 6 የተከበረውን ዓለም አቀፍ የዝሆን ቀን አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ ላይ ገልጸዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X