የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የወደብ መሠረተ ልማቶች እና መርከቦች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ቀጥለዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopiaየሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የወደብ መሠረተ ልማቶች እና መርከቦች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ቀጥለዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር
የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የወደብ መሠረተ ልማቶች እና መርከቦች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ቀጥለዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.08.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የወደብ መሠረተ ልማቶች እና መርከቦች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ቀጥለዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር

የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ያወጣቸው ተጨማሪ አዳዲስ መረጃዎች፦

በነሐሴ 7 ምሽት፣ በኒኮላዬቭ ደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ በጥቁር ባህር ውስጥ በሚገኙ ሁለት ተሳቢ መርከቦች ላይ የጥቃት ድሮኖች ጥቃት ፈጽመዋል። መርከቦቹ የምዕራባውያን ጦር መሣሪያዎችን ወደ ዩክሬን ወደቦች የሚያጓጉዙ የጭነት መርከቦችን በማጀብ ላይ ነበሩ፤

ነሐሴ 8 ለሊቱን፣ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን እና ነዳጅን ለመጫን፣ ለማከማቸት እና ለማጓጓዝ የሚያገለግለው የኢዝማኢል ወደብ የባቡር ጣቢያ በድሮን ጥቃት ተመቷል፤

ከነሐሴ 7 እስከ 8 በነበረው ሌሊት፣ የሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይሎች በሩሲያ ክልሎች ላይ የተቃጡ 553 የዩክሬን የቋሚ ክንፍ ዓይነት ድሮኖችን አየር ላይ አክሽፈው ደምስሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0