https://amh.sputniknews.africa/20260814/4926261.html
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት "የፕሬዝዳንት ፊደል ካስትሮን መቶኛ የትውልድ ቀን ናሚቢያ ማክበሯ ለትዝታ ብቻ ሳይሆን፣ ለሁለቱ ሕዝቦቻችን አንድነት መሰረት ለሆኑት እሴቶች... 14.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-14T14:15+0300
2026-08-14T14:15+0300
2026-08-14T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0e/4926108_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_71d236a842df7c5bf36b51a1c368d422.jpg
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት "የፕሬዝዳንት ፊደል ካስትሮን መቶኛ የትውልድ ቀን ናሚቢያ ማክበሯ ለትዝታ ብቻ ሳይሆን፣ ለሁለቱ ሕዝቦቻችን አንድነት መሰረት ለሆኑት እሴቶች በምስጋና፣ በአጋርነት እና በታደሰ ቁርጠኝነት ነው" ሲሉ ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ-ንዳይትዋ የቀድሞ የኩባ መሪ ፊደል ካስትሮ የልደት ቀን በዊንድሆክ በተዘጋጅ ሥነ-ሥርዓት በተከበረበት ወቅት ተናግረዋል፡፡ በካስትሮ አመራር ወቅት የናሚቢያ የነፃነት ታሪክ ከኩባ ድጋፍ ጋር በቅርበት የተሳሰረ መሆኑን በማስታወስም፣ የኩባ ሕዝብ ናሚቢያ ለነፃነቷ ባደረገችው ትግል ቁርጠኛ አጋር ሆኖ እንደቆየ ገልፀዋል።"ስለሆነም ፕሬዝዳንት ፊደል ካርትሮን የኩባ አብዮት መሪ ብቻ ሳይሆኑ፣ የአፍሪካ ወዳጅ በመሆናቸው በጥልቅ ክብርና ምስጋና እናስታውሳቸዋለን" ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
2026-08-14T14:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0e/4926108_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f0f8bfa34f51f41ed05450bc7d91e4d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
14:15 14.08.2026 (የተሻሻለ: 14:24 14.08.2026) ናሚቢያ ለኩባ ያላትን ድጋፍ ዳግም አረጋገጠች፤ የፊደል ካስትሮን ሥራዎች ዘክራለች - የናሚቢያ ፕሬዝዳንት
"የፕሬዝዳንት ፊደል ካስትሮን መቶኛ የትውልድ ቀን ናሚቢያ ማክበሯ ለትዝታ ብቻ ሳይሆን፣ ለሁለቱ ሕዝቦቻችን አንድነት መሰረት ለሆኑት እሴቶች በምስጋና፣ በአጋርነት እና በታደሰ ቁርጠኝነት ነው" ሲሉ ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ-ንዳይትዋ የቀድሞ የኩባ መሪ ፊደል ካስትሮ የልደት ቀን በዊንድሆክ በተዘጋጅ ሥነ-ሥርዓት በተከበረበት ወቅት ተናግረዋል፡፡
በካስትሮ አመራር ወቅት የናሚቢያ የነፃነት ታሪክ ከኩባ ድጋፍ ጋር በቅርበት የተሳሰረ መሆኑን በማስታወስም፣ የኩባ ሕዝብ ናሚቢያ ለነፃነቷ ባደረገችው ትግል ቁርጠኛ አጋር ሆኖ እንደቆየ ገልፀዋል።
"ስለሆነም ፕሬዝዳንት ፊደል ካርትሮን የኩባ አብዮት መሪ ብቻ ሳይሆኑ፣ የአፍሪካ ወዳጅ በመሆናቸው በጥልቅ ክብርና ምስጋና እናስታውሳቸዋለን" ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X