https://amh.sputniknews.africa/20260813/4921111.html
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ እርምጃው በቀጣናው በምዕራባውያን ለተያዘው የጂኦፖለቲካ ስትራቴጂ አማራጭ እይታዎችን የሚፈጥር እና ለጥምረቱ (ቡሪኪና ፋሶ፣ ማሊ እና... 13.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-13T18:15+0300
2026-08-13T18:15+0300
2026-08-13T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0d/4920958_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e7d7bdf0a0a24aa2b07755bad0be93f2.jpg
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ እርምጃው በቀጣናው በምዕራባውያን ለተያዘው የጂኦፖለቲካ ስትራቴጂ አማራጭ እይታዎችን የሚፈጥር እና ለጥምረቱ (ቡሪኪና ፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር) የዲፕሎማሲ ስኬት መሆኑን የሕብረተሰብ ጉዳዮች ተንታኝ እና ተማራማሪ ኦሉሶጂ አጃዎ ተናግረዋል። “አሁን በግልጽ ተጨባጭ መልክ ይዞው ኅልውናቸውን አጠናክረዋል። ይህ ጥምረት ለመቆየት የመጣ ነው። ስለዚህ በሁሉም መስፈርት ድንቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ነው። እንደገና፣ ወደዚህ ውድድር (የካፍ አፍሪካ ዋንጫ) አዘጋጅነት የመጣህ እንደሆነ፣ ስፖርት የዲፕሎማሲ አካል እንጂ ዝም ብሎ ስፖርት ብቻ አይደለም።” ባለሙያው ስፖርታዊ ሁነቱ የቀጣናውን ዲፕሎማሲያዊ ገጽታ በምን መልኩ ሊቀይረው እንደሚችል ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት ላይ የሰጡትን ማብራሪያ ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
2026-08-13T18:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0d/4920958_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c0bf6c8df15b83cb405f0f351abee0f4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
18:15 13.08.2026 (የተሻሻለ: 18:24 13.08.2026) ካፍ የሳህል ጥምረትን የ2032 የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት ጥያቄ መረከቡ ለቀጣናው ሀገራት ትልቅ እውቅና ነው – ባለሙያ
እርምጃው በቀጣናው በምዕራባውያን ለተያዘው የጂኦፖለቲካ ስትራቴጂ አማራጭ እይታዎችን የሚፈጥር እና ለጥምረቱ (ቡሪኪና ፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር) የዲፕሎማሲ ስኬት መሆኑን የሕብረተሰብ ጉዳዮች ተንታኝ እና ተማራማሪ ኦሉሶጂ አጃዎ ተናግረዋል።
“አሁን በግልጽ ተጨባጭ መልክ ይዞው ኅልውናቸውን አጠናክረዋል። ይህ ጥምረት ለመቆየት የመጣ ነው። ስለዚህ በሁሉም መስፈርት ድንቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ነው። እንደገና፣ ወደዚህ ውድድር (የካፍ አፍሪካ ዋንጫ) አዘጋጅነት የመጣህ እንደሆነ፣ ስፖርት የዲፕሎማሲ አካል እንጂ ዝም ብሎ ስፖርት ብቻ አይደለም።”
ባለሙያው ስፖርታዊ ሁነቱ የቀጣናውን ዲፕሎማሲያዊ ገጽታ በምን መልኩ ሊቀይረው እንደሚችል ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት ላይ የሰጡትን ማብራሪያ ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X