https://amh.sputniknews.africa/20260812/4915717.html
የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊውን የስፖርት መድረክ ለምን ይጋፋል?
የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊውን የስፖርት መድረክ ለምን ይጋፋል?
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው መርሃ ግብራችን በዋነኛነት የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ እና ብላሩስ አትሌቶች ዙሪያ ያሳለፈውን እገዳ ማራዘመን መሰረት በማድረግ በአለም አቀፍ ስፖርት ውስጥ እኩልነት አልባና ኢ- ፍትሃዊ አያያዝ፣ አድሏዊነት እንዲሁም የድርብ መለኪያ... 12.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-12T21:17+0300
2026-08-12T21:17+0300
2026-08-12T21:18+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0c/4915558_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_0686dd3463761f1960e61571fbbc787f.jpg
የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊው የስፖርት መድረክን ለምን ይጋፋል?
Sputnik አፍሪካ
''ስፖርት የብሔራዊ ክብር አንዱ ማሳያ ተደርጎ ይቆጠራል — የአትሌቶች ሰብዓዊ መብት ነው እየተጣሰ ያለው። እገዳ የጣሉ አካላት የኦሎምፒዝምን መሠረታዊ ፅንሰ ሀሳቦችን እየጣሱ ነው የሚገኙት ሲል'' የስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።
በዛሬው መርሃ ግብራችን በዋነኛነት የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ እና ብላሩስ አትሌቶች ዙሪያ ያሳለፈውን እገዳ ማራዘመን መሰረት በማድረግ በአለም አቀፍ ስፖርት ውስጥ እኩልነት አልባና ኢ- ፍትሃዊ አያያዝ፣ አድሏዊነት እንዲሁም የድርብ መለኪያ ጉዳይን በሚመለከት ከስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ጋር እንወያያለን።
ለውይይታችን መንደርደሪያ ይሆነን ዘንድ ከሰሞኑ በአሜሪካ ኦሪጎን በተከናወነው ከ20 በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ሜዳሊያዎችን በማስዝገብ የበላይነትን ስለመቆናጠጣቸው እንቃኛለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዛሬው መርሃ ግብራችን በዋነኛነት የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ እና ብላሩስ አትሌቶች ዙሪያ ያሳለፈውን እገዳ ማራዘመን መሰረት በማድረግ በአለም አቀፍ ስፖርት ውስጥ እኩልነት አልባና ኢ- ፍትሃዊ አያያዝ፣ አድሏዊነት እንዲሁም የድርብ መለኪያ ጉዳይን በሚመለከት ከስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ጋር እንወያያለን።ለውይይታችን መንደርደሪያ ይሆነን ዘንድ ከሰሞኑ በአሜሪካ ኦሪጎን በተከናወነው ከ20 በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ሜዳሊያዎችን በማስዝገብ የበላይነትን ስለመቆናጠጣቸው እንቃኛለን።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0c/4915558_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_ad7ef1877ccecd17171e5889d5926dff.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊውን የስፖርት መድረክ ለምን ይጋፋል?
21:17 12.08.2026 (የተሻሻለ: 21:18 12.08.2026) ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ስፖርት የብሔራዊ ክብር አንዱ ማሳያ ተደርጎ ይቆጠራል — የአትሌቶች ሰብዓዊ መብት ነው እየተጣሰ ያለው። እገዳ የጣሉ አካላት የኦሎምፒዝምን መሠረታዊ ፅንሰ ሀሳቦችን እየጣሱ ነው የሚገኙት ሲል'' የስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።
በዛሬው መርሃ ግብራችን በዋነኛነት የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ እና ብላሩስ አትሌቶች ዙሪያ ያሳለፈውን እገዳ ማራዘመን መሰረት በማድረግ በአለም አቀፍ ስፖርት ውስጥ እኩልነት አልባና ኢ- ፍትሃዊ አያያዝ፣ አድሏዊነት እንዲሁም የድርብ መለኪያ ጉዳይን በሚመለከት ከስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ጋር እንወያያለን።
ለውይይታችን መንደርደሪያ ይሆነን ዘንድ ከሰሞኑ በአሜሪካ ኦሪጎን በተከናወነው ከ20 በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ሜዳሊያዎችን በማስዝገብ የበላይነትን ስለመቆናጠጣቸው እንቃኛለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox