https://amh.sputniknews.africa/20260812/4911139.html
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አዘጋጅነት የተሰናዳው 5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሥልጠና፣ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና... 12.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-12T13:05+0300
2026-08-12T13:05+0300
2026-08-12T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0c/4910986_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9ccb418cee2c8455d07cba370ca2bfc6.jpg
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አዘጋጅነት የተሰናዳው 5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሥልጠና፣ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ሥልጠናው በሚከተሉት ዘርፎች ከ14,000 በላይ ወጣቶችን እንደሚያበቃ ይጠበቃል፦🟠በሳይበር ደህንነት፣ 🟠በሶፍትዌር፣ 🟠በሰው ሠራሽ አስተውሎት እና 🟠አቪዬሽን። ቀደም ሲል በ2 ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ይሰጥ የነበረው ይህ የሰመር ካምፕ ሥልጠና፣ ዘንድሮ በ6 ዩኒቨርሲቲዎች (አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ባሕር ዳር፣ ሐረማያ፣ ጅማ፣ ደብረ ብርሃን እና ወላይታ ሶዶ) እንዲሁም በደኅንነት አስተዳደሩ የታለንት ማዕከል እየተሰጠ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
ከ14,000 በላይ የሳይበር አርበኞች፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ደህንነት የሚገነቡ ወጣቶች ሥልጠና ጀመሩ
2026-08-12T13:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0c/4910986_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_8a039bd412220d23175d7dfc76966e46.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia