የምስራቅ አፍሪካ የድፍድፍ ነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር አካል የሆነው የታንዛኒያ የነዳጅ መሳቢያ ጣቢያ ሊጠናቀቅ ነው

ሰብስክራይብ

የምስራቅ አፍሪካ የድፍድፍ ነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር አካል የሆነው የታንዛኒያ የነዳጅ መሳቢያ ጣቢያ ሊጠናቀቅ ነው

በካጌራ ክልል ኪካጋቲ የሚገኘው "ፒኤስ3" የድፍድፍ ነዳጅ መሳቢያ ጣቢያ፤ ድፍድፍ ነዳጅን ከኡጋንዳዋ ሆይማ ከተማ ወደ ታንዛኒያዋ ታንጋ/ቾንጎሊያኒ ለማጓጓዝ የተዘረጋው የምስራቅ አፍሪካ የድፍድፍ ነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ወሳኝ አካል ነው።

የማስተላለፊያ መስመሩ አስተዳደር እንደገለጸው የግንባታው ሥራ እስከ ነሐሴ መጨረሻ ወይም መስከረም መጀመሪያ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ታንጋን የኡጋንዳ ድፍድፍ ነዳጅ ወጭ ንግድ ዋና መውጫ በር ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት ሌላ ትልቅ እርምጃ ወደፊት የሚያስጉዝ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0