https://amh.sputniknews.africa/20260811/4900304.html
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች "የኢኮኖሚ ተሳታፊዎች ትክክለኛ እና ከጊዜው ጋር የሚሄድ ውሳኔ ማሳለፍ እንዲችሉ ወቅታዊ፣ ግልጽ መረጃ እና የተለያዩ ምንጮች ያስፈልጓቸዋል" ሲሉ የኢራን የኢኮኖሚ... 11.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-11T10:02+0300
2026-08-11T10:02+0300
2026-08-11T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0b/4900151_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4cb4d9a3ac19752c09b0daed56303b29.jpg
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች "የኢኮኖሚ ተሳታፊዎች ትክክለኛ እና ከጊዜው ጋር የሚሄድ ውሳኔ ማሳለፍ እንዲችሉ ወቅታዊ፣ ግልጽ መረጃ እና የተለያዩ ምንጮች ያስፈልጓቸዋል" ሲሉ የኢራን የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀሚድ ጋንባሪ ለስፑትኒክ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።ጋንባሪ አክለውም ከተለመዱት መደበኛ ትርክቶች ባሻገር አማራጭ እይታዎችን የሚያቀርቡ መገናኛ ብዙኃን፤ መንግሥታትም ሆኑ የግሉ ዘርፍ ተዓማኒ እና ትክክለኛ የኢኮኖሚ ውሳኔ እንዲሰጡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ብለዋል። “ይህም መንግሥታት የበለጠ ምክንያታዊ እና ተጨባጭ ውሳኔዎችን እንዲያሳልፉ የሚረዳ ሲሆን ፖሊሲዎችም የሀገራትን ጥቅም ባስከበረ መልኩ እንዲቀረጹ ያስችላል።”በዚህ በኩል ስፑትኒክን ጨምሮ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ተጨማሪ ድምፆችን እና እይታዎችን በማቅረብ ረገድ አዎንታዊ ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
2026-08-11T10:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0b/4900151_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e4c93b1cf7196429a9c3dd6672f82969.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
10:02 11.08.2026 (የተሻሻለ: 10:04 11.08.2026) ኢራን አማራጭ እይታዎችን በማቅረብ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እና ስፑትኒክን አደነቀች
"የኢኮኖሚ ተሳታፊዎች ትክክለኛ እና ከጊዜው ጋር የሚሄድ ውሳኔ ማሳለፍ እንዲችሉ ወቅታዊ፣ ግልጽ መረጃ እና የተለያዩ ምንጮች ያስፈልጓቸዋል" ሲሉ የኢራን የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀሚድ ጋንባሪ ለስፑትኒክ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ጋንባሪ አክለውም ከተለመዱት መደበኛ ትርክቶች ባሻገር አማራጭ እይታዎችን የሚያቀርቡ መገናኛ ብዙኃን፤ መንግሥታትም ሆኑ የግሉ ዘርፍ ተዓማኒ እና ትክክለኛ የኢኮኖሚ ውሳኔ እንዲሰጡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ብለዋል።
“ይህም መንግሥታት የበለጠ ምክንያታዊ እና ተጨባጭ ውሳኔዎችን እንዲያሳልፉ የሚረዳ ሲሆን ፖሊሲዎችም የሀገራትን ጥቅም ባስከበረ መልኩ እንዲቀረጹ ያስችላል።”
በዚህ በኩል ስፑትኒክን ጨምሮ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ተጨማሪ ድምፆችን እና እይታዎችን በማቅረብ ረገድ አዎንታዊ ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X