ለአፍሪካውያን የሰላም ችግር በዘላቂነት መፍቻው መንገድ አፍሪካዊ ባሕል እና እሴት ነው - የፖለቲካ እና የሕግ ምሁር

ሰብስክራይብ

ለአፍሪካውያን የሰላም ችግር በዘላቂነት መፍቻው መንገድ አፍሪካዊ ባሕል እና እሴት ነው - የፖለቲካ እና የሕግ ምሁር

ኢትዮጵያውያን በዓለም ላይ እንዲሁም በአፍሪካ በሕግ የበላይነት ላይ የተመሠረተና በጣም ረጅም ዘመን ያስቆጠረ እና የሠለጠነ ባሕል ያለን ነን ሲሉ በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ከአሜሪካ መጥተው እየተሳተፉ ያሉት የሕግና የፖለቲካ ምሁሩ ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማሪያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ይህን ሀቅ እኛን ጨምሮ በርካታ ተመራማሪዎች ዘንግተውታል። እነዚህን ባሕሎቻችንን አጎልብተን፣ ወደ ኋላ ተመልሰን እሴቶቻችንን እና ልማዶቻችንን ቆፍረን አውጥተን ቢሆን ኖሮ ወደ ውጭ ሄደን ሰዎችን እና ሀሳቦችን ማስመጣት ባላስፈለገን ነበር" ሲሉም አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0