https://amh.sputniknews.africa/20260810/4889134.html
የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ
የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ "የትራምፕ አስተዳደር በስፔን የስደተኞች ፖሊሲ ላይ ጥቃት ለማድረስ በፍጥነት ክስተቱን... 10.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-10T10:08+0300
2026-08-10T10:08+0300
2026-08-10T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0a/4888981_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_bd54695b89fda26aab6825d6bf47dd24.jpg
የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ "የትራምፕ አስተዳደር በስፔን የስደተኞች ፖሊሲ ላይ ጥቃት ለማድረስ በፍጥነት ክስተቱን ተጠቅሞበታል"፤ በሌላ በኩል የእስራኤል ተወካዮች የሳንቼዝን መንግሥት "በሉዓላዊነት እና ወረራ ዙሪያ በድርብ መሥፈርት" በመክሰስ ተዓማኒነቱን አጥቅተዋል ሲሉ ሰኢድ ባካሊ ጠቁመዋል። ለፍልስጤም እውቅና በመስጠታቸው እና የዋሽንግተን እና ቴል አቪቭን የመካከለኛው ምስራቅ ወታደራዊ እርምጃዎች በመቃወማቸው በተደጋጋሚ የሚያጠቋቸው አሜሪካ እና እስራኤል፤ የስደተኞች ቀውሱን "የፖለቲካ በቀላቸውን" ለመወጣት ተጠቅመውበታል ሲሉ ባለሙያው አክለዋል። "ይህ የኢምፔሪያሊስት ኃይሎች የተለመደ አሠራር ነው። እያንዳንዱ ቀውስ ከእነሱ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶች ጋር ሙሉ በሙሉ ለመሰለፍ ፈቃደኛ ያልሆኑ መንግሥታትን ለማስገደድ ጥቅም ላይ ይውላል።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0a/4888981_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_b91660f7486a63df327a448ab54c2ba6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ
10:08 10.08.2026 (የተሻሻለ: 10:14 10.08.2026) የሴኡታ ቀውስ በስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ 'የፖለቲካ ሂሳብ ለማወራረድ በእስራኤል እና በአሜሪካ እንደ መልካም አጋጣሚ ተወስዷል' - ሞሮኳዊ ባለሙያ
"የትራምፕ አስተዳደር በስፔን የስደተኞች ፖሊሲ ላይ ጥቃት ለማድረስ በፍጥነት ክስተቱን ተጠቅሞበታል"፤ በሌላ በኩል የእስራኤል ተወካዮች የሳንቼዝን መንግሥት "በሉዓላዊነት እና ወረራ ዙሪያ በድርብ መሥፈርት" በመክሰስ ተዓማኒነቱን አጥቅተዋል ሲሉ ሰኢድ ባካሊ ጠቁመዋል።
ለፍልስጤም እውቅና በመስጠታቸው እና የዋሽንግተን እና ቴል አቪቭን የመካከለኛው ምስራቅ ወታደራዊ እርምጃዎች በመቃወማቸው በተደጋጋሚ የሚያጠቋቸው አሜሪካ እና እስራኤል፤ የስደተኞች ቀውሱን "የፖለቲካ በቀላቸውን" ለመወጣት ተጠቅመውበታል ሲሉ ባለሙያው አክለዋል።
"ይህ የኢምፔሪያሊስት ኃይሎች የተለመደ አሠራር ነው። እያንዳንዱ ቀውስ ከእነሱ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶች ጋር ሙሉ በሙሉ ለመሰለፍ ፈቃደኛ ያልሆኑ መንግሥታትን ለማስገደድ ጥቅም ላይ ይውላል።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X