አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ

ሰብስክራይብ

አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ

​ የኢትዮጵያ፣ ሞሮኮ፣ ኬንያ እና ደቡብ አፍሪካ አትሌቶች በኦሬጎን በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፍተኛ ውጤቶችን አስመዝግበዋል።

​የሴቶች 3000 ሜትር፦

ዮርዳኖስ ፅጋብ – 8:43.65 (የግል ምርጥ ሰዓት)

ሽቶ ጉሚ – 8:45.06

ቻሪቲ ቼሮፕ – 8:45.59

​የሴቶች 3000 ሜትር መሠናክል፦

አልማዝ ዮሐንስ – 9:15.81

ወሳኔ አሰፋ – 9:30.50

አናታሻ ቼፕቶ – 9:37.18

​የወንዶች የከፍታ ዘለል፦

ዩነስ አያቺ – 2.21 ሜትር

​የወንዶች 800 ሜትር፦

ኢማድ ቡሻጅዳ

​የሴቶች 100 ሜትር መሠናክል፦

ቱሚ ራሞክጎፓ – 12.96

​ ቪዲዮ 1፦ አልማዝ ዮሐንስ

ቪዲዮ 2፦ ዮርዳኖስ ፅጋብ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን አትሌቶች በአሜሪካ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በርካታ የሜዳሊያ መድረኮችን ተቆናጠጡ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0