እስራኤል በጋዛ ዙሪያ የቀረበውን ባለ 15 ነጥብ የሰላም ቦርድ ዕቅድ ውድቅ አደረገች

© telegram sputnik_ethiopiaእስራኤል በጋዛ ዙሪያ የቀረበውን ባለ 15 ነጥብ የሰላም ቦርድ ዕቅድ ውድቅ አደረገች
እስራኤል በጋዛ ዙሪያ የቀረበውን ባለ 15 ነጥብ የሰላም ቦርድ ዕቅድ ውድቅ አደረገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.08.2026
ሰብስክራይብ

እስራኤል በጋዛ ዙሪያ የቀረበውን ባለ 15 ነጥብ የሰላም ቦርድ ዕቅድ ውድቅ አደረገች

"እስራኤል ባለ 15 ነጥቡን ሰነድ ውድቅ ታደርጋለች። ሐማስ ትጥቁን እስኪያወርድ ድረስ የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ከጋዛ አይወጣም። ሐማስ ትጥቅ መፍታት አለበት ስል፤ ከባድ መሣሪያዎች፣ ቀላል መሣሪያዎች እንዲሁም ሁሉንም መሣሪያዎች ማለቴ ነው። የምንናገረውም ስለ እውነተኛ ትጥቅ መፍታት እንጂ ስለ ምናባዊው አይደለም" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ተናግረዋል።

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በጋዛ ሰርጥ ያለውን ግጭት ለመፍታት በቀረበው ባለ 15 ነጥብ ዕቅድ ዙሪያ ያለውን ተቃውሞ በሐምሌ ወር አጋማሽ ለዩናይትድ ስቴትስ አሳውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0