https://amh.sputniknews.africa/20260809/4884544.html
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች የደቡብ አፍሪካ የሴቶች ቀን (ብሔራዊ የሴቶች ቀን) በየዓመቱ ነሐሴ 3 ይከበራል። ቀኑ እ.ኤ.አ በ1956 20 ሺህ ጥቁር ሴቶች የእንቅስቃሴ ነፃነት የሚገድበውን... 09.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-09T17:25+0300
2026-08-09T17:25+0300
2026-08-09T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/09/4884391_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_c9b6e912cc92d926e74216a025d00fe0.jpg
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች የደቡብ አፍሪካ የሴቶች ቀን (ብሔራዊ የሴቶች ቀን) በየዓመቱ ነሐሴ 3 ይከበራል። ቀኑ እ.ኤ.አ በ1956 20 ሺህ ጥቁር ሴቶች የእንቅስቃሴ ነፃነት የሚገድበውን የአፓርታይድ የይለፍ ሕግ ለመቃወም፤ በሀገሪቱ የአስተዳደር መዲና ፕሪቶሪያ ወደሚገኘው የዩኒየን ሕንፃ ያደረጉትን የሴቶች ሰልፍ የሚዘክር ነው። "ሴቶች እኩል ክፍያ እንዲሁም በፖለቲካና ንግድ ዘርፍ እኩል ውክልናን በመጠየቅ ነባራዊውን ሁኔታ ለመቀየር በመድፈራቸው እንደ ኅብረተሰብ ተራምደናል" ሲሉ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ ምባሉላ ፊኪሌ ተናግረዋል። የተቃውሞ ሰልፉ አፓርታይድን ለመጣል በተደረገው ትግል ጉልህ የሆነ ታሪካዊ ምዕራፍ ነው። "ዛሬ በሁሉም ቦታ ያሉ ሴቶችን ጥንካሬ፣ ጽናት፣ ስኬቶች እና አስተዋፅኦዎች እናከብራለን" ሲል የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
2026-08-09T17:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/09/4884391_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_a32f62e89c7aeb930a67854829be2365.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
17:25 09.08.2026 (የተሻሻለ: 17:34 09.08.2026) ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ላይ የተካሄደውን ታሪካዊ የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት አከበረች
የደቡብ አፍሪካ የሴቶች ቀን (ብሔራዊ የሴቶች ቀን) በየዓመቱ ነሐሴ 3 ይከበራል።
ቀኑ እ.ኤ.አ በ1956 20 ሺህ ጥቁር ሴቶች የእንቅስቃሴ ነፃነት የሚገድበውን የአፓርታይድ የይለፍ ሕግ ለመቃወም፤ በሀገሪቱ የአስተዳደር መዲና ፕሪቶሪያ ወደሚገኘው የዩኒየን ሕንፃ ያደረጉትን የሴቶች ሰልፍ የሚዘክር ነው።
"ሴቶች እኩል ክፍያ እንዲሁም በፖለቲካና ንግድ ዘርፍ እኩል ውክልናን በመጠየቅ ነባራዊውን ሁኔታ ለመቀየር በመድፈራቸው እንደ ኅብረተሰብ ተራምደናል" ሲሉ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ ምባሉላ ፊኪሌ ተናግረዋል።
የተቃውሞ ሰልፉ አፓርታይድን ለመጣል በተደረገው ትግል ጉልህ የሆነ ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
"ዛሬ በሁሉም ቦታ ያሉ ሴቶችን ጥንካሬ፣ ጽናት፣ ስኬቶች እና አስተዋፅኦዎች እናከብራለን" ሲል የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X