https://amh.sputniknews.africa/20260809/4883444.html
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ “የወቅቱ የጃፓን አመራር በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ላይ የወደቁት የአቶሚክ ዩኦፎዎች ናቸው ብሎ ያምናል?” ሲሉ የሩሲያ... 09.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-09T14:59+0300
2026-08-09T14:59+0300
2026-08-09T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/09/4883291_0:65:1200:740_1920x0_80_0_0_c301116cdac6ddf5a135236dc6608aa0.jpg
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ “የወቅቱ የጃፓን አመራር በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ላይ የወደቁት የአቶሚክ ዩኦፎዎች ናቸው ብሎ ያምናል?” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ጽፈዋል። በሌላ በኩል [ከተማዋ ላይ የወደቀውን] ቦምብ የጣለው ‘የአሜሪካ ጦር አውሮፕላን’ እንደሆነ በግልጽ ለመናገር “ድፍረት በማሳየታቸው” ለናጋሳኪ ከንቲባ ሺሮ ሱዙኪ አድናቆታቸውን ገልጸዋል። ቀደም ሲል የጃፓኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳናኤ ታካኢቺ አሜሪካ እ.ኤ.አ ነሐሴ 1945 በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ የአቶሚክ ቦምቦችን መጣሏን በተመለከተ ዝምታን የመረጡ ሲሆን የሂሮሺማ ከንቲባ ካዙሚ ማትሱይም ይህንኑ አቋም ተከትለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/09/4883291_64:0:1137:805_1920x0_80_0_0_999e4317e21ad2d8fe6a31cd47589c4e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ
14:59 09.08.2026 (የተሻሻለ: 15:04 09.08.2026) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በ1945ቱ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የአሜሪካን ሚና በተመለከተ ጃፓን ዝምታ መምረጧን ኮነኑ
“የወቅቱ የጃፓን አመራር በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ላይ የወደቁት የአቶሚክ ዩኦፎዎች ናቸው ብሎ ያምናል?” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ጽፈዋል።
በሌላ በኩል [ከተማዋ ላይ የወደቀውን] ቦምብ የጣለው ‘የአሜሪካ ጦር አውሮፕላን’ እንደሆነ በግልጽ ለመናገር “ድፍረት በማሳየታቸው” ለናጋሳኪ ከንቲባ ሺሮ ሱዙኪ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ቀደም ሲል የጃፓኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳናኤ ታካኢቺ አሜሪካ እ.ኤ.አ ነሐሴ 1945 በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ የአቶሚክ ቦምቦችን መጣሏን በተመለከተ ዝምታን የመረጡ ሲሆን የሂሮሺማ ከንቲባ ካዙሚ ማትሱይም ይህንኑ አቋም ተከትለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X