በኦሮሚያ፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ሰብስክራይብ

በኦሮሚያ፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች መንግሥትን ማሸነፍ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ያልተቀደሰ ጋብቻ ፈጥረዋል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ታጣቂ ኃይሎቹ የተናጠል ፍላጎታቸውን እናሳካለን ብለው በፈጥሩት ጥምረት፤ ኤርትራን እና ሱዳንን ጨምሮ ከውጭ ተዋናዮች ድጋፍ መሻታቸውን ገልጸው፤ ሕዝቡ የእነዚህን እንቅስቃሴዎች ሰፊ አንድምታ እንዲረዳ ጥሪ አቅርበዋል።

በሌላ በኩል፤ ቀደም ሲል ኢትዮጵያን በብቸኝነት ይመራ የነበረው ቡድን ወደ አሳታፊ የፖለቲካ ሥርዓት የሚደረገውን ሽግግር በመቃወም ሥልጣኑን በኃይል ለመመለስ መጣሩ፤ በሀገሪቱ ውስጥ ለተከሰቱት ግጭቶች ምክንያት እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታውሰዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0