https://amh.sputniknews.africa/20260808/4877623.html
ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች
ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች ሀገሪቱ አስካሁን 30 ቋንቋዎችን ወደ ዲጂታል ሥርዓቱ እንደቀላቅላለች በባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ጉባኤ ላይ ተገልጿል። ዕቅዱ ባሕልና ስፖርት... 08.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-08T20:00+0300
2026-08-08T20:00+0300
2026-08-08T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4877470_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_47eb20cb2cd22e4e00d404058b00e60e.jpg
ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች ሀገሪቱ አስካሁን 30 ቋንቋዎችን ወደ ዲጂታል ሥርዓቱ እንደቀላቅላለች በባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ጉባኤ ላይ ተገልጿል። ዕቅዱ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀጣይ ሦስት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ በሚያደርገው ፍኖተ ካርታ ውስጥ እንደተካተተ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ለዚህም በአጠቃላይ በሀገሪቱ የሚገኙ ቋንቋዎችን በምርምር የመለየት ሥራ እንደሚሠራም ተጠቁሟል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4877470_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_9fb99b9ed185a0ec8788ddbb7b3e234b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች
20:00 08.08.2026 (የተሻሻለ: 20:04 08.08.2026) ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት 70 ቋንቋዎችን ዲጂታይዝ ለማድረግ አቀደች
ሀገሪቱ አስካሁን 30 ቋንቋዎችን ወደ ዲጂታል ሥርዓቱ እንደቀላቅላለች በባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ጉባኤ ላይ ተገልጿል።
ዕቅዱ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀጣይ ሦስት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ በሚያደርገው ፍኖተ ካርታ ውስጥ እንደተካተተ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ለዚህም በአጠቃላይ በሀገሪቱ የሚገኙ ቋንቋዎችን በምርምር የመለየት ሥራ እንደሚሠራም ተጠቁሟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X