https://amh.sputniknews.africa/20260808/4876943.html
ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች
ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች ሀገሪቱ በህንድ ቡባኔስዋር በተካሄደው የብሪክስ የትምህርት ሚኒስትሮች ስብሰባ በትምህርት፣ በክህሎት... 08.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-08T18:45+0300
2026-08-08T18:45+0300
2026-08-08T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4876790_69:0:1011:530_1920x0_80_0_0_75469c5d96177b6b30414f527efa11fd.jpg
ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች ሀገሪቱ በህንድ ቡባኔስዋር በተካሄደው የብሪክስ የትምህርት ሚኒስትሮች ስብሰባ በትምህርት፣ በክህሎት ልማት፣ በምርምርና በፈጠራ መስኮች የተጠናከረ ትብብር እንዲኖር ጥሪ አቅርባለች። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ነብዩ ተድላ የተመራው የልዑካን ቡድን፤ ኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፉን ዋና ዋና መስኮች ለማጠናከር እና ለማዘመን እንዲሁም ወጣቶችን ከተለዋዋጩ የዓለም ኢኮኖሚ ፍላጎቶች ጋር የሚጣጣሙ ክህሎቶች ለማስታጠቅ የምታደርገውን ጥረት አጉልቶ አሳይቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4876790_187:0:894:530_1920x0_80_0_0_06a622ca8a1e08ac98dc6487821e5f94.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች
18:45 08.08.2026 (የተሻሻለ: 18:54 08.08.2026) ኢትዮጵያ የሀገር በቀል እውቀትን ተገን አድርጋ በትምህርት ዘርፍ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት ለብሪክስ ሀገራት አስተዋወቀች
ሀገሪቱ በህንድ ቡባኔስዋር በተካሄደው የብሪክስ የትምህርት ሚኒስትሮች ስብሰባ በትምህርት፣ በክህሎት ልማት፣ በምርምርና በፈጠራ መስኮች የተጠናከረ ትብብር እንዲኖር ጥሪ አቅርባለች።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ነብዩ ተድላ የተመራው የልዑካን ቡድን፤ ኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፉን ዋና ዋና መስኮች ለማጠናከር እና ለማዘመን እንዲሁም ወጣቶችን ከተለዋዋጩ የዓለም ኢኮኖሚ ፍላጎቶች ጋር የሚጣጣሙ ክህሎቶች ለማስታጠቅ የምታደርገውን ጥረት አጉልቶ አሳይቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X