በጃፓን በተከሰተው ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ምክንያት 260 ሺህ ሰዎች ቄያቸውን ለቀው ወጡ

ሰብስክራይብ

#viral | በጃፓን በተከሰተው ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ምክንያት 260 ሺህ ሰዎች ቄያቸውን ለቀው ወጡ

​ የነፋሱ ፍጥነት በሰከንድ እስከ 60 ሜትር የደረሰ ሲሆን 56 ሺህ የሚጠጉ መኖሪያ ቤቶች ያለ ኤሌክትሪክ ኃይል ቀርተዋል። እስከ ነገ ጠዋት ድረስ 180 ሚሊሜትር የሚደርስ የዝናብ መጠን ይጠበቃል ሲል የጃፓን ብሔራዊ የሕዝብ ዜና ማሰራጫ ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0