በ2018 664 ሺህ 505 ተጨማሪ ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ፤ ቁጥሩ ከአፍሪካ ትልቁ ነው ተብሏል

ሰብስክራይብ

በ2018 664 ሺህ 505 ተጨማሪ ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ፤ ቁጥሩ ከአፍሪካ ትልቁ ነው ተብሏል

 

ይህ የአዲስ ኃይል ተቃሚዎች ቁጥር በአፍሪካ አንደኛ፤ ከዓለም ደግሞ ከቻይና እና ሕንድ በመቀጠል ሦስተኛው እንደሆነ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታውቀዋል።

 

የውጤቱ መነሻ ምክንያቶች፦

 

የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ፣

የአዳዲስ መስመሮች ዝርጋታ፣

የቆጣሪዎች ተከላ፣

አገልግሎት ላልደረሳቸው አካባቢዎች የማዳረስ ሥራ።

 

ተቋሙ እስከ 2035 ድረስ አስተማማኝ፣ ያልተቆራረጠ፣ ደንበኛን ማዕከል ያደረገ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና የሁሉንም ማኅበረሰብ አቅም መሠረት ያደረገ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመስጠት እየሠራ መሆኑን ገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0