በጀርመን በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በሜርዝ መንግሥት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሰልፍ ወጡ

ሰብስክራይብ

በጀርመን በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በሜርዝ መንግሥት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሰልፍ ወጡ

በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኘው ፕላወን ከተማ በዛሬው ዕለት ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ ተቃዋሚዎች መሰብሰባቸውን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

የሰልፈኞቹ ዋና ዋና ጥያቄዎች፦

▪ ቅድመ ምርጫ እንዲካሄድ፣

▪ የኤሌክትሪክ እና የጋዝ ዋጋ እንዲቀንስ፣

▪ የተፈረደባቸው ወንጀለኞች እና ሕገ-ወጥ ስደተኞች ከሀገር እንዲባረሩ፣

▪ የጤና ጥበቃ ማሻሻያው እንዲታገድ።

በግንቦት ወር መጨረሻ በወጣው የፎርሳ የሕዝብ አስተያየት መስጫ መሠረት፤ 84% የሚሆኑ ጀርመናውያን በመራሄ መንግሥት ፍሪድሪክ ሜርዝ የሥራ አፈጻጸም ደስተኛ አይደሉም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0