- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ከሽምደዳ ባሻገር ተግባራዊ ክንዋኔዎችን ታሳቢ የማድረግ አንድምታዎች

በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ከሽምደዳ ባሻገር ተግባራዊ ክንዋኔዎችን ታሳቢ የማድረግ አንድምታዎች
ሰብስክራይብ
''ለእውቀት መማርና ለፈተና መማር የተለያዩ ነገሮች ናቸው። ለፈተና የሚማር ሰው ያነባል፣ ለአጭር ጊዜ ያስታውሳል ከዚያ ይረሳል። ለእውቀት የምትማር ከሆነ አንደኛ የተማርከውን ነገር አትረሳውም፣ ዋናው ግብህም የተሻለ ውጤት ማሰመዝገብ ሳይሆን ወጥተህ ከምትሰራው ነገር ጋር እያቆራኘህ ለመተግበር ነው —በትምህርት ስርዓቱ እንደ ሩሲያ ካሉ ሀገራት ተሞክሮ መውሰድ መልካም ነገር ነው - ሲሉ በመቱ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓት መምህርና ተመራማሪው ቴዎድሮስ አስማረ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስረድተዋል።''
በዛሬው ፕሮግራማችን በዋነኛነት በተግባር መማርን መሠረት በማድረግ በኢትዮጵያ የጎለበተ ተግባራዊ የትምህርት ሥርዓት ስለመገንባት በመቱ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓት መምህርና ተመራማሪው ቴዎድሮስ አስማረ ጋር እንወያያለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezer Spotify Podcast AddictPocket CastsAfripodsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0