በፊሊፒንስ ሉዞን ደሴት የባሕር ዳርቻ በሬክተር ስኬል 5.0 የኃይል መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

ሰብስክራይብ

#Viral | በፊሊፒንስ ሉዞን ደሴት የባሕር ዳርቻ በሬክተር ስኬል 5.0 የኃይል መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

በ90 ኪሎ ሜትር ጥልቀት ላይ የተከሰተው ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ፤ አርብ ጠዋት በደቡብ ቻይና ባሕር በካላባርዞን የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ተከስቷል።

በሕንፃዎች ላይ የደረሰ ውድመትም ሆነ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ የቀረበ ሪፖርት የለም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0