በቅኝ ግዛት ኃይሎች በዘፈቀደ የተከለሉ የአፍሪካ ሀገራት ድንበሮች ማኅበረሰቦችን ለያይተዋል – የኢኮኖሚ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

በቅኝ ግዛት ኃይሎች በዘፈቀደ የተከለሉ የአፍሪካ ሀገራት ድንበሮች ማኅበረሰቦችን ለያይተዋል – የኢኮኖሚ ባለሙያ

መልክአ ምድራዊ ስፋቶችንና ተፈጥሮአዊ ሁኔታዎችን ሳይከተሉ የተካለሉት ድንበሮች በአብሮነት የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለያይተዋል ሲሉ ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ የባሕር በር አልባ ታዳጊ ሀራት ዓለም አቀፍ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለመጠይቅ ገልጸዋል፡፡

“አዳዲስ የቋንቋ ሥርዓቶችም ተስፋፍተዋል:: ፈረንሳይ የፈረንሳይኛ የቅኝ ግዛት ቋንቋን አስፋፍታለች፡፡ ብሪታንያ የእንግሊዝኛ የቅኝ ግዛት ቋንቋን፣ እንዲሁም ፖርቹጋል የፖርቹጋልኛ ቋንቋን አስፋፍተዋል።”

ምዕራባውያን ቅኝ ገዥ ኃይሎች በርሊን ስምምነት አማካኝነት ያደረጉት የድንበር ሽንሸና ሀገራትን እንዴት የባሕር በር አልባ እንዳደረገ የባለሙያውን አስተያየት ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0