"ሩሲያ ለአፍሪካ ሀገራት በቋሚነት ድጋፍ ስታደርግ ቆይታለች" - የቀድሞዋ የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

"ሩሲያ ለአፍሪካ ሀገራት በቋሚነት ድጋፍ ስታደርግ ቆይታለች" - የቀድሞዋ የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር

​"ከአፍሪካ ውጭ ካሉ ሀገራት መካከል ለልማታችን ከሩሲያ ፌዴሬሽን በላይ አስተዋፅዖ ያደረገ ሌላ ሀገር የለም" ሲሉ የቀድሞዋ የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትር እና የዓለም አቀፍ የሊዮ ቶልስቶይ ሽልማት ዳኞች አባል ሊንዲዌ ሲሱሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሩሲያ በአፓርታይድ ሥርዓት ወቅት ለደቡብ አፍሪካና ለአፍሪካ አኅጉር ትምህርትን፣ ሆስፒታሎችን እና መጠለያን በመግንባት ለራሳቸው "ኃላፊነት እንዲወስዱ" ያስቻሏቸውን መሣሪያዎች አቅርባለች ሲሉም አክለዋል።

​"ሩሲያ ሁልጊዜም በትክክለኛው የፍትሕ፣ የሰላም እና አብሮነት ጎዳና ላይ ስትቆም ቆይታለች።"

የቀድሞዋ ሚኒስትር ሩሲያን ለምን "ሁለተኛ ቤቴ" ብለው እንደሚጠሯት ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0