https://amh.sputniknews.africa/20260806/4858191.html
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር"'[...] መከላከሉ ከህክምናው ይበልጣል' የሚለው አባባል፣ እያደግን ሳለን የተነገረን ነው" ሲሉ አሮን... 06.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-06T21:15+0300
2026-08-06T21:15+0300
2026-08-06T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/06/4858038_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a780a5a9ed636167b6b19c6ef937fe46.jpg
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር"'[...] መከላከሉ ከህክምናው ይበልጣል' የሚለው አባባል፣ እያደግን ሳለን የተነገረን ነው" ሲሉ አሮን ሞትሶአሌዲ በጆሃንስበርግ ከተካሄደው የዓለም ስትሮክ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ እንደ ስትሮክ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት፣ ስኳር እና ካንሰር ያሉ ህመሞች በወጣቱ ትውልድ ላይ በስፋት እየታዩ መሆናቸውን ያስጠነቀቁ ሲሆን፤ ከመጠን በላይ ጨው እና ስኳር ከመመገብ መቆጠብን እንዲሁም የትምባሆ ምርቶችን አለመጠቀምን ጨምሮ የመከላከልን አስፈላጊነት ድጋሚ አጽንኦት ሰጥተውበታል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
2026-08-06T21:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/06/4858038_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ad4602df18b7a57f860ea2963d62d2a4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
21:15 06.08.2026 (የተሻሻለ: 21:24 06.08.2026) "በመላው ዓለም የበሽታዎች ስርጭት ሽግግር እያጋጠመን ነው፤ ነገር ግን በአፍሪካ የበለጠ ጠንከር ያለ ነው" - የደቡብ አፍሪካ የጤና ሚኒስትር
"'[...] መከላከሉ ከህክምናው ይበልጣል' የሚለው አባባል፣ እያደግን ሳለን የተነገረን ነው" ሲሉ አሮን ሞትሶአሌዲ በጆሃንስበርግ ከተካሄደው የዓለም ስትሮክ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ እንደ ስትሮክ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት፣ ስኳር እና ካንሰር ያሉ ህመሞች በወጣቱ ትውልድ ላይ በስፋት እየታዩ መሆናቸውን ያስጠነቀቁ ሲሆን፤ ከመጠን በላይ ጨው እና ስኳር ከመመገብ መቆጠብን እንዲሁም የትምባሆ ምርቶችን አለመጠቀምን ጨምሮ የመከላከልን አስፈላጊነት ድጋሚ አጽንኦት ሰጥተውበታል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X