https://amh.sputniknews.africa/20260806/4856811.html
የኢንሹራንስ ዘርፍ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ጽናት ያለው ወሳኝ ፋይዳ
የኢንሹራንስ ዘርፍ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ጽናት ያለው ወሳኝ ፋይዳ
Sputnik አፍሪካ
በአብዛኛው የኢንሹራንስ አገልግሎት ከጉዳት በኋላ የሚደረግ ማካካሻ ተደርጎ ይታሰባል። ነገር ግን የኢንሹራንስ ዘርፍ ከዚህም በላይ ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ምሰሶ በመሆን ኢንቨስትመንትን በመሳብ፣ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ ትልቅ ሚና አለው። 06.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-06T19:47+0300
2026-08-06T19:47+0300
2026-08-06T19:47+0300
continental drift
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/06/4856652_1:0:2257:1269_1920x0_80_0_0_9466319f1b1481e09204013f0b112e7f.png
የኢንሹራንስ ዘርፍ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ጽናት ያለው ወሳኝ ፋይዳ
Sputnik አፍሪካ
በአብዛኛው የኢንሹራንስ አገልግሎት ከጉዳት በኋላ የሚደረግ ማካካሻ ተደርጎ ይታሰባል። ነገር ግን የኢንሹራንስ ዘርፍ ከዚህም በላይ ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ምሰሶ በመሆን ኢንቨስትመንትን በመሳብ፣ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት እና አገሮች ከድንገተኛ አደጋዎች በፍጥነት እንዲያገግሙ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
"በአፍሪካ ያለው የኢንሹራንስ ዘርፍ አሁን ካለበት የካሳ ክፍያ ብቻ ላይ የሚያተኩር አቀራረብ ወደ የጽናትና የመቋቋም አቅም ኢንቨስትመንት የሚያተኩር ሥርዓት መሸጋገር ይኖርበታል። በዚህ ረገድ የአስተሳሰብ ለውጥ በጣም ያስፈልጋል፤ ምክንያቱም በአሁኑ ወቅት የኢንሹራንስ ተቋማት ይህንን የጥበቃ ክፍተት ለመሙላት አዳዲስ የንግድ ሞዴሎችን እየተገበሩ ነው። ለምሳሌ፣ በአፍሪካ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ አደጋዎች የሚደርሱ ኪሳራዎች ውስጥ በኢንሹራንስ የሚሸፈነው 0.5 በመቶ ብቻ ነው። በአደጉ ሀገራት ግን ይህ ቁጥር 50 በመቶ ይደርሳል። ስለዚህ ከአየር ንብረት ነክ አደጋዎች አንፃር በአፍሪካ እጅግ ሰፊ የኢንሹራንስ ጥበቃ ክፍተት እንዳለ ይህ በግልጽ ያሳያል።" ፍቅሩ ጸጋዬ በኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የስትራቴጂና የቢዝነስ ልማት ዋና ኃላፊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የ«ኮንቲነንታል ድሪፍት» ዝግጅታችን፣ ኢንሹራንስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ጽናት እንዴት ስትራቴጂያዊ ምሰሶ ሊሆን እንደሚችል እንቃኛለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
በአብዛኛው የኢንሹራንስ አገልግሎት ከጉዳት በኋላ የሚደረግ ማካካሻ ተደርጎ ይታሰባል። ነገር ግን የኢንሹራንስ ዘርፍ ከዚህም በላይ ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ምሰሶ በመሆን ኢንቨስትመንትን በመሳብ፣ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ ትልቅ ሚና አለው።በዛሬው የ ኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን በክፍል አንድ ኢንሹራንስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ጽናት እንዴት ስትራቴጂያዊ ምሰሶ ሊሆን እንደሚችል እንቃኛለን። በክፍል ሁለት ደግሞ የአፍሪካ ን ስልጣኔ እና በዓለም አስተዳደር ያላትን ሚና አእና ተያያዥ ጉዳዮችን ከሱሌማን አንታ ንዲያይ ፣ የአፍሪካ አንድነትና ሉዓላዊነት አቀንቃኝ እንዲሁም የፖለቲካ ተንታኝ ናከዲ ምባባማ አነጋግረናቸዋል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Afripods – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/06/4856652_283:0:1975:1269_1920x0_80_0_0_02d2a10f0de648af848ff4473a9199f2.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
аудио
የኢንሹራንስ ዘርፍ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ጽናት ያለው ወሳኝ ፋይዳ
በአብዛኛው የኢንሹራንስ አገልግሎት ከጉዳት በኋላ የሚደረግ ማካካሻ ተደርጎ ይታሰባል። ነገር ግን የኢንሹራንስ ዘርፍ ከዚህም በላይ ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ ምሰሶ በመሆን ኢንቨስትመንትን በመሳብ፣ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
"በአፍሪካ ያለው የኢንሹራንስ ዘርፍ አሁን ካለበት የካሳ ክፍያ ብቻ ላይ የሚያተኩር አቀራረብ ወደ የጽናትና የመቋቋም አቅም ኢንቨስትመንት የሚያተኩር ሥርዓት መሸጋገር ይኖርበታል። በዚህ ረገድ የአስተሳሰብ ለውጥ በጣም ያስፈልጋል፤ ምክንያቱም በአሁኑ ወቅት የኢንሹራንስ ተቋማት ይህንን የጥበቃ ክፍተት ለመሙላት አዳዲስ የንግድ ሞዴሎችን እየተገበሩ ነው። ለምሳሌ፣ በአፍሪካ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ አደጋዎች የሚደርሱ ኪሳራዎች ውስጥ በኢንሹራንስ የሚሸፈነው 0.5 በመቶ ብቻ ነው። በአደጉ ሀገራት ግን ይህ ቁጥር 50 በመቶ ይደርሳል። ስለዚህ ከአየር ንብረት ነክ አደጋዎች አንፃር በአፍሪካ እጅግ ሰፊ የኢንሹራንስ ጥበቃ ክፍተት እንዳለ ይህ በግልጽ ያሳያል።" ሲሉ ፍቅሩ ጸጋዬ በኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የስትራቴጂና የቢዝነስ ልማት ዋና ኃላፊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የ ኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን በክፍል አንድ ኢንሹራንስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ጽናት እንዴት ስትራቴጂያዊ ምሰሶ ሊሆን እንደሚችል እንቃኛለን። በክፍል ሁለት ደግሞ የአፍሪካ ን ስልጣኔ እና በዓለም አስተዳደር ያላትን ሚና አእና ተያያዥ ጉዳዮችን ከሱሌማን አንታ ንዲያይ ፣ የአፍሪካ አንድነትና ሉዓላዊነት አቀንቃኝ እንዲሁም የፖለቲካ ተንታኝ ናከዲ ምባባማ አነጋግረናቸዋል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Pocket Casts –
Podcast Addict –
CastBox