ኢትዮጵያ በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ዜጎቿ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት ልትጀምር ነው
18:25 06.08.2026 (የተሻሻለ: 18:34 06.08.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
#SputnikInfographic | ኢትዮጵያ በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ዜጎቿ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት ልትጀምር ነው
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስፈላጊውን ቴክኒካዊ እና አስተዳደራዊ ዝግጅት በማጠናቀቅ በውጭ ሀገር ለሚኖሩ የዲያስፖራ አባላት የዲጂታል ፓስፖርት (ኢ-ፓስፖርት) አገልግሎት ለመጀመር መዘጋጀቱን አስታውቋል።
አገልግሎቱ በመጀመሪያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ በሚገኝባቸው የመካከለኛው ምስራቅ እና የአውሮፓ ሀገራት የሚጀምር ሲሆን፣ በመቀጠል ወደ ሌሎች ሀገራት ይስፋፋል።
የኢ-ፓስፖርት አገልግሎቱን እንዴት ማግኘት እንደሚቻል ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካን የመረጃ ግራፊክስ ይመልከቱ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X