- Sputnik አፍሪካ, 1920
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር

ለአፍሪካ መሪዎች ፋና ወጊ የሆነው የተወልደ ገብረማርያም አዲስ ምዕራፍ

ሰብስክራይብ
ለአፍሪካ መሪዎች ፋና ወጊ የሆነው የተወልደ ገብረማርያም አዲስ ምዕራፍ

የኢትዮጵያ አየር መንገድን የአፍሪካ ግንባር ቀደምትነት ማስቀጠል ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ያደረጉት፤ የቀድሞው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወልደ ገብረማርያም የሕንዱን ግዙፍ አየር መንገድ ኤር ኢንዲያን ይመሩ ዘንድ ተመርጠዋል

ተወልደ በአመራር ዘመናቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድን ከአፍሪካ ትልቁ፣ ትርፋማ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ማድረጋቸው አፍሪካውያን መሪዎች በየትኛውም የዓለም ክፍል እና ተቋም አመራር የመስጠት ብቃት እንዳላቸው እንዲያስመስክሩበት አስችሏቸዋል።

ለመሆኑ የዓለም አቪዬሽን ኢንዱስትሪን ያስደመመው የኢትዮጵያዊው አመራር አሻራ ምን ይመስላል? ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0