ኢትዮጵያ በነዳጅ የሚሰሩ አውቶቡሶችን ወደ ፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ የሚቀይር ቴክኖሎጂ አለማች
17:05 06.08.2026 (የተሻሻለ: 17:14 06.08.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በነዳጅ የሚሰሩ አውቶቡሶችን ወደ ፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ የሚቀይር ቴክኖሎጂ አለማች
የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ (ቢሾፍቱ ሞተር ቬሂክልስ ኢንጂነሪንግ) ከሀገር በቀሉ "ፍራንኩን" ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ በነዳጅ የሚሰሩ አውቶቡሶችን ወደ ፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ የሚቀይር በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነ ቴክኖሎጂ ማልማቱ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
አዲሱ ቴክኖሎጂ የሚከተሉት ጥቅሞች አሉት ተብሏል፦
የሀገሪቱን በነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ይቀንሳል፡፡
የውጭ ምንዛሬ ያድናል፡፡
የካርቦን ልቀትን የሚቀንስ እና የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን ያፋጥናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X