ኢትዮጵያ እና ቤኒን በሰው ሠራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ቤኒን በሰው ሠራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

በቤኒን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርጓል።

ሁለቱ ሀገራት በሚከተሉት ዘርፎች ላይ በጋራ ለምሥራት ፍላጎት እንዳላቸው በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል፡፡

በቴክኖሎጂ ሽግግር፣

በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና

በአቅም ግንባታ

ሀገራቱ በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ተመሳሳይ ራዕይና ጉዞ ያላቸው በመሆኑ በጋራና በትብብር መሥራታቸው ዘላቂ ልማት ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው መግለጻቸውን ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0