https://amh.sputniknews.africa/20260805/4849208.html
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
Sputnik አፍሪካ
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደርአምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ስለ ሩስያዊው ዲፕሎማት ካሪም ኻኪሞቭ የሕይወት ታሪክ የፃፉትን መጽሐፍ ወደ አወሮፓዊቷ ሀገር አቅንተው... 05.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-05T19:45+0300
2026-08-05T19:45+0300
2026-08-05T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/05/4849055_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2dfc0787ad6711ee0b2e60fbdfae3dbf.jpg
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደርአምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ስለ ሩስያዊው ዲፕሎማት ካሪም ኻኪሞቭ የሕይወት ታሪክ የፃፉትን መጽሐፍ ወደ አወሮፓዊቷ ሀገር አቅንተው ለማስተዋወቅ ቢፈልጉም የፈረንሳይ መንግሥት ግን የቪዛ ጥያቄያቸውን ውድቅ በማድረግ ከልክሏቸዋል፡፡“የመጽሐፉን ማስተዋዋቂያ መርሃግብር ከሩስያ ባሕል ማዕከል ጋር በመተባበር በፈረንሳይኛ ቋንቋ በበየነ-መረብ ለማድረግ ተገደናል፡፡ ሆኖም ግን በርካታ ታዋቂ ሰዎች በዝግጅቱ ላይ ስለታደሙ ደስተኛ ሆኛለሁ” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
Sputnik አፍሪካ
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
2026-08-05T19:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/05/4849055_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d374babe02d369315908f16f89a96785.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
19:45 05.08.2026 (የተሻሻለ: 19:54 05.08.2026) የሩስያ ባሕል በምዕራባውያን አሉታዊ ፕሮፖጋንዳ ሳይበገር የብዙሃኑን ትኩረት መሳብ ቀጥሏል - በሞልዶቫ የሩስያ አምባሳደር
አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ስለ ሩስያዊው ዲፕሎማት ካሪም ኻኪሞቭ የሕይወት ታሪክ የፃፉትን መጽሐፍ ወደ አወሮፓዊቷ ሀገር አቅንተው ለማስተዋወቅ ቢፈልጉም የፈረንሳይ መንግሥት ግን የቪዛ ጥያቄያቸውን ውድቅ በማድረግ ከልክሏቸዋል፡፡
“የመጽሐፉን ማስተዋዋቂያ መርሃግብር ከሩስያ ባሕል ማዕከል ጋር በመተባበር በፈረንሳይኛ ቋንቋ በበየነ-መረብ ለማድረግ ተገደናል፡፡ ሆኖም ግን በርካታ ታዋቂ ሰዎች በዝግጅቱ ላይ ስለታደሙ ደስተኛ ሆኛለሁ” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X