https://amh.sputniknews.africa/20260805/4847877.html
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይየአውሮፓ ሀገራት መሠረተ ልማትን እና ቴክኖሎጂን መልሰው መገንባት ይችሉ ነበር፤ ነገር ግን ብራሰልስ "ሌሎች ግቦች እና... 05.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-05T17:05+0300
2026-08-05T17:05+0300
2026-08-05T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/05/4847724_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_12b76182525acb6c0b6e6e45c2dcdc43.jpg
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይየአውሮፓ ሀገራት መሠረተ ልማትን እና ቴክኖሎጂን መልሰው መገንባት ይችሉ ነበር፤ ነገር ግን ብራሰልስ "ሌሎች ግቦች እና ቅድሚያዎች" አሏት ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ለምሳሌ በክሬሚያ ከ2014 በፊት የነበረው ሁኔታ አስከፊ ነበር፤ "የትራፊክ ምልክቶች" እንኳ አልነበሩም ሲሉ ጠቁመዋል።"የክሬሚያን የቱሪዝም ወይም የሎጂስቲክስ አቅም ለማልማት አንድ በመቶ ብቻ በቂ በሆነ ነበር። ነገር ግን በወቅቱ (ከ2014 በፊት) ምንም ነገር አስፈላጊ አልነበረም፤ ምንም ነገር አይስባቸውም ነበር" ሲሉ ቃል አቀባይዋ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
2026-08-05T17:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/05/4847724_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_51c000dc9bad5d33c45e1100fce5c10c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
17:05 05.08.2026 (የተሻሻለ: 17:14 05.08.2026) ምዕራባውያን በላኩት ገንዘብ ዩክሬንን "ዘመናዊ የአውሮፓ ዱባይ" ማድረግ ይቻል ነበር - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
የአውሮፓ ሀገራት መሠረተ ልማትን እና ቴክኖሎጂን መልሰው መገንባት ይችሉ ነበር፤ ነገር ግን ብራሰልስ "ሌሎች ግቦች እና ቅድሚያዎች" አሏት ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ለምሳሌ በክሬሚያ ከ2014 በፊት የነበረው ሁኔታ አስከፊ ነበር፤ "የትራፊክ ምልክቶች" እንኳ አልነበሩም ሲሉ ጠቁመዋል።
"የክሬሚያን የቱሪዝም ወይም የሎጂስቲክስ አቅም ለማልማት አንድ በመቶ ብቻ በቂ በሆነ ነበር። ነገር ግን በወቅቱ (ከ2014 በፊት) ምንም ነገር አስፈላጊ አልነበረም፤ ምንም ነገር አይስባቸውም ነበር" ሲሉ ቃል አቀባይዋ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X