ከ54 ቢሊዮን ችግኝ እስከ 2.5 ሚሊዮን የሥራ ዕድል በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር

© telegram sputnik_ethiopiaከ54 ቢሊዮን ችግኝ እስከ 2
ከ54 ቢሊዮን ችግኝ እስከ 2 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.08.2026
ሰብስክራይብ

#SputnikInfographic | ከ54 ቢሊዮን ችግኝ እስከ 2.5 ሚሊዮን የሥራ ዕድል በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር

ኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ሀገራዊ የደን ሽፋንን ከ17.2% ወደ 23.6% ማሳደጉን የኢትዮጵያ የደን ልማት መረጃ ያሳያል።

ዘንድሮ በመላው ሀገሪቱ በተካሄደው የአንድ ጀምበር መርሃ ግብር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ክብረ–ወሰን መመዝገቡን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል፡፡

ቁልፍ አኃዞችን ከስፑትኒክ አፍሪካ የመረጃ ግራፊክስ ያግኙ።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0