ሰቆቃው ሲታወስ፦የሊባኖስ መዲና ቤሩት ከስድስት ዓመታት በፊት የኒውክሌር ያልሆኑ በታሪክ ትላልቆቹን ፍንዳታዎች አስተናግዳለች

ሰብስክራይብ

ሰቆቃው ሲታወስ፦የሊባኖስ መዲና ቤሩት ከስድስት ዓመታት በፊት የኒውክሌር ያልሆኑ በታሪክ ትላልቆቹን ፍንዳታዎች አስተናግዳለች

ፍንዳታው እ.ኤ.አ. ነሐሴ 4 ቀን 2020 የቤሩት ወደብን ሙሉ በሙሉ ያወደመ ሲሆን፣ በከተማዋ ትላልቅ ክፍሎች ላይም ከፍተኛ ውድመት አድርሷል።

የፍንዳታው መንስኤዎች፦

• በዕቃ ማከማቻ መጋዘን ውስጥ የተቀሰቀሰ እሳት፤

• በስፍራው ተከማችቶ የነበረው 2,750 ቶን አሞኒየም ናይትሬት መንደድ፤

• አደገኛ የሆነ ቁሳቁስ አስፈላጊው የደህንነት ጥንቃቄ ሳይደረግበት ለዓመታት ተከማችቶ መቆየቱ።

የጉዳት መጠን እና  ድህረ-ውድመት፦

የሞቱ፦ ከ220 በላይ ሰዎች፤

የቆሰሉ፦ ከ7,000 በላይ ሰዎች፤

ተፈናቃዮች፦ በሺዎች የሚቆጠሩ መኖሪያ ቤቶች በመውደማቸው ምክንያት ወደ 300,000 የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል፡፡

የኢኮኖሚ ኪሳራ፦ በ10 ቢሊዮን እና 15 ቢሊዮን ዶላር መካከል ይገመታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0