የኢትዮጵያ በቅኝ ባትገዛም ዘመናዊ የትምህርት ሥርዓቷ ከምዕራባውያን ተፅእኖ የተላቀቀ አይደለም – ኢትዮጵያዊ ምሁር

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ በቅኝ ባትገዛም ዘመናዊ የትምህርት ሥርዓቷ  ከምዕራባውያን ተፅእኖ የተላቀቀ አይደለም – ኢትዮጵያዊ ምሁር

 

የኢትዮጵያም የትምህርት ሥርዓት በምዕራባውያን ፅንሰ-ሐሳቦች፣ ሞዴሎች እና ማዕቀፎች ተፅዕኖ አርፎበታል ሲሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫና የስጋት አስተዳደር ዳይሬክተር ፕ/ር አበባው ይርጋ ተናግረዋል፡፡

 

"ከሌሎች አፍሪካውያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ወይም የአፍሪካ ሀገራት ጋር በመሆን የትምህርት ሥርዓታችንን ዳግም መቅረፅ አለብን " ብለዋል።

 

ፕ/ር አበባው፣ ከዓለም ሕዝቦች ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦ ከቪዲዮው ይመልከቱ።

 

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0