በሰሜናዊ ቬትናም የተከሰተ ኃይለኛ ዝናብ የጎርፍ አደጋ አስከተለ

ሰብስክራይብ

#viral | በሰሜናዊ ቬትናም የተከሰተ ኃይለኛ ዝናብ የጎርፍ አደጋ አስከተለ

የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፤ ከፍተኛው ጉዳት የተመዘገበው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል እንዲሁም በታን ሆአ እና ንጌ አን ግዛቶች ውስጥ ነው።

የትንበያ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት በቀን እስከ 300 ሚሊሜትር የሚደርስ የዝናብ መጠን ሊኖር ይችላል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0