በማሊ በመጨረሻም ሰላም ይወርዳል የሚል ተስፋ አለን - የሩሲያ ጦር አፍሪካ ኮር አባል

ሰብስክራይብ

በማሊ በመጨረሻም ሰላም ይወርዳል የሚል ተስፋ አለን - የሩሲያ ጦር አፍሪካ ኮር አባል

 

​በጦርነት ቀጣና ውስጥ ያለ ሐኪም ሕይወት፤ "በማንኛውም ጊዜና ቦታ ፈጣን የሕክምና እርዳታ ለመስጠት" በተጠንቀቅ በመጠበቅ፣ በሥልጠና እና ዘወትር ዝግጁ በመሆን የሚገለጽ ነው ሲሉ የሩሲያ ጦር የአፍሪካ ኮር የጤና ባለሙያ፤ የክፍሉን የማሊ ተልዕኮ የሚያሳየው "የማሊ ግንባር" የተሰኘው ዘጋቢ ፊልም በተመረቀበት ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

​የማሊ ሕዝብ ለሩሲያ ጦር የአፍሪካ ኮር ያደረገውን ሞቅ ያለ አቀባበልም አንስተዋል።

 

"በተለይም ደግሞ ወጣቶች መሆናቸውን ማየት እጅግ ያስደስታል። ያደረግንላቸውን ድጋፍ በበጎ ያስታውሳሉ፣ የሩሲያኛ ቋንቋን በመማርና እንደ ወዳጅ በመቁጠር ከእኛ ጋር በቅርበት ይገናኛሉ" ሲሉ ሐኪሙ አጽንኦት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0