https://amh.sputniknews.africa/20260802/4823278.html
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ ሰለባዎቹ ባሕር ውስጥ ሰጥመው ወይም የጥበቃ አጥር ለማለፍ ሲሞክሩ ተረጋግጠው እንደሞቱ የስፔን መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።ከሐሙስ እስከ ዓርብ ባሉት ሁለት ቀናት 60 ሺህ ስደተኞች ወደ ግዛቷ... 02.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-02T14:16+0300
2026-08-02T14:16+0300
2026-08-02T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/02/4823125_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_6debd448c4dc9ac8ac2a7af9698fb0f9.jpg
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ ሰለባዎቹ ባሕር ውስጥ ሰጥመው ወይም የጥበቃ አጥር ለማለፍ ሲሞክሩ ተረጋግጠው እንደሞቱ የስፔን መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።ከሐሙስ እስከ ዓርብ ባሉት ሁለት ቀናት 60 ሺህ ስደተኞች ወደ ግዛቷ መግባታቸውን ተከትሎ ስፔን በባሕር ዳርቻው መከላከያ አጥር አጠገብ አዲስ የ500 ሜትር መግቻ አጥር መገንባቷን አስታውቃለች። የአውሮፓ ኀብረት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሁኔታው ዙሪያ ለመወያየት ማክሰኞ የቪዲዮ ስብሰባ ያደርጋሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
2026-08-02T14:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/02/4823125_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_857cb10fc87cedf16d374ce3fe105443.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
14:16 02.08.2026 (የተሻሻለ: 14:24 02.08.2026) በስፔን ሴኡታ የሞቱ ስደተኞች ቁጥር ወደ 90 ማሻቀቡ ተዘገበ
ሰለባዎቹ ባሕር ውስጥ ሰጥመው ወይም የጥበቃ አጥር ለማለፍ ሲሞክሩ ተረጋግጠው እንደሞቱ የስፔን መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ከሐሙስ እስከ ዓርብ ባሉት ሁለት ቀናት 60 ሺህ ስደተኞች ወደ ግዛቷ መግባታቸውን ተከትሎ ስፔን በባሕር ዳርቻው መከላከያ አጥር አጠገብ አዲስ የ500 ሜትር መግቻ አጥር መገንባቷን አስታውቃለች።
የአውሮፓ ኀብረት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሁኔታው ዙሪያ ለመወያየት ማክሰኞ የቪዲዮ ስብሰባ ያደርጋሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X