ዚምቧቤ ጥሬ ማዕድናትን ወደ ውጭ መላክ ልታቆም መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገለጹ

© telegram sputnik_ethiopiaዚምቧቤ ጥሬ ማዕድናትን ወደ ውጭ መላክ ልታቆም መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገለጹ
ዚምቧቤ ጥሬ ማዕድናትን ወደ ውጭ መላክ ልታቆም መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገለጹ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.08.2026
ሰብስክራይብ

ዚምቧቤ ጥሬ ማዕድናትን ወደ ውጭ መላክ ልታቆም መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገለጹ

"በእኔ መሪነት እና አስተዳደር [...] ትርክቱ እየተቀየረ ነው። ባለድርሻ አካላት እና አጋሮች በቁርጠኝነት እና በድፍረት ይህን አዲስ እውነታ እንዲቀበሉ አሳስባለሁ" ሲሉ ኤመርሰን ምናንጋግዋ መናገራቸውን የመንግሥት ዜና ማሠራጫ ዘግቧል።

ዚምቧቤ እ.ኤ.አ ከጥር 2027 ጀምሮ ወደ ውጭ የምትልከው ሊቲየም ሰልፌት ብቻ ብለዋል።

"የዓለም የኢኮኖሚ ሁኔታ በከፍተኛ ፍጥነት እየተለወጠ በመሆኑ ሁሉም የኢኮኖሚ ዘርፎች ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ በየግዜው መሻሻል አለባቸው" ሲሉ ፕሬዚዳንቱ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0