https://amh.sputniknews.africa/20260801/4817838.html
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ ሩሲያ በሞሮኮ የሰብል እና የግብርና ምርቶች ገበያ ላይ ያላትን ቦታ ማጠናከሯን እና የእንስሳት መኖ ምርቶች አቅርቦትም ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አምባሳደር... 01.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-01T19:18+0300
2026-08-01T19:18+0300
2026-08-01T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4817685_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_7435ab45c7a677db776991b4d7300671.jpg
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ ሩሲያ በሞሮኮ የሰብል እና የግብርና ምርቶች ገበያ ላይ ያላትን ቦታ ማጠናከሯን እና የእንስሳት መኖ ምርቶች አቅርቦትም ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አምባሳደር ኢጎር ቤልያዬቭ ገልጸዋል። እ.ኤ.አ በ2025/26 የግብርና ምርት ዘመን የሩሲያ የሰብል ወጪ ንግድ 60 ሚሊዮን ቶን ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም ሀገሪቱ በዓለም ቁጥር አንድ የስንዴ ላኪ ሀገር ሆና እንድትቀጥል ያስችላታል። በተጨማሪም ሞስኮ ወደ አፍሪካ የምትለክው ስንዴ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
2026-08-01T19:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4817685_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_b5b9a621b1ce3330c4d41c0509490464.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
19:18 01.08.2026 (የተሻሻለ: 19:24 01.08.2026) ሩሲያ ለሞሮኮ የምታቀርበው የሰብል ምርት ዕድገት ማሳየቱን በሞሮኮ የሩሲያ አምባሳደር አስታወቁ
ሩሲያ በሞሮኮ የሰብል እና የግብርና ምርቶች ገበያ ላይ ያላትን ቦታ ማጠናከሯን እና የእንስሳት መኖ ምርቶች አቅርቦትም ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አምባሳደር ኢጎር ቤልያዬቭ ገልጸዋል።
እ.ኤ.አ በ2025/26 የግብርና ምርት ዘመን የሩሲያ የሰብል ወጪ ንግድ 60 ሚሊዮን ቶን ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም ሀገሪቱ በዓለም ቁጥር አንድ የስንዴ ላኪ ሀገር ሆና እንድትቀጥል ያስችላታል። በተጨማሪም ሞስኮ ወደ አፍሪካ የምትለክው ስንዴ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X